የ1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በአትሌት ጥሩነሽ ዲባባ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል በታላቅ ድምቀት ተከበረ።
መጋቢት 11/2018| የዘንድሮው የ1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በማዕከሉ ውስጥ ከሚገኙ ሰልጣኞች፣ አሰልጣኞች እና ሰራተኞች ጋር በጋራ በመሆን በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ውሏል። በበዓሉ አከባበር ላይ የማዕከሉ ስራ አስፈፃሚዎች ተገኝተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን፣ ረመዳን የሰላም፣ የፍቅር እና የመረዳዳት ወር እንደመሆኑ…
Read More