የቀድሞ የማዕከሉ ሰልጣኞች በ3000 ሜ. መሠናክል በአፍሪካ መድረክ ደመቁ!
ግንቦት 7/2018| በጋና መዲና አክራ እየተካሄደ በሚገኘው 24ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የማዕከላችን ፍሬዎች የሆኑት የቀድሞ ሰልጣኝ አትሌቶቻችን የሀገራቸውን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርገው አውለብልበዋል። ትላንት በተካሄደው የ3000 ሜትር መሠናክል ወንዶች የፍፃሜ ውድድር አትሌት ገመቹ ጎዳና ድንቅ ብቃቱን በማሳየት 1ኛ ደረጃን…
Read More