የማዕከሉ ታዳጊዎች የሊጉን የበላይነት የሚያጸና ድንቅ ድል በፋሲል ከነማ ላይ ተቀዳጁ!
የካቲት 13/2018 | በኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ (U-20) ዛሬ በተደረገ ተጠባቂ ጨዋታ ማዕከሉ የጎንደሩን ፋሲል ከነማን 6 ለ 2 በሆነ ሰፊ ውጤት በመርታት ድንቅ ብቃቱን አስመስክሯል። በአሰልጣኝ ደረጄ ታመነ የሚሰለጥነው ቡድኑ ጨዋታው ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው በማዕከሉ የበላይነት…
Read More